etvacancy logo

ግዮን ሆቴል በሚከተሉት የስራ መደቦች ሰራተኞችን መቅጠር ይፈልጋል። 

Job Description :

የስራ መደብ :

  1. የሰው ኃብት ሥራ አመራር መምሪያ ኃላፊ
    2.የምግብና መጠጥ መምሪያ ኃላፊ
  2. የእንግዶች አገልግሎት መምሪያ ኃላፊ
  3. የኢንጂነሪንግ መምሪያ/ ቺፍ ቴክኒሽያን ኃላፊ
  4. የፋይናንስ መምሪያ ኃላፊ
  5. ማኔጅመንት ኢንፎርሜሽን ሲስተም ኃላፊ
  6. የስትራትጂክ ሥራ አመራር መምሪያ ኃላፊ

የስራ ቦታ: አዲስ አበባ

የትምህርት ደረጃ:
ቢ.ኤ/ኤም.ኤ ዲግሪ በቴክኖሎጂ ማናጅመንት ሲስተም፣ ሲቪል ኢንጅነሪንግ፣ ኤሌክትሪካል ኢንጂነሪንግ፣ሜካኒካል ኢንጂነሪንግ፣ ኮንስትራክሽን ማኔጅመንት፣ በበሆቴል ማኔጅመንት/ በምግብ ዝግጅት፣ በኢኮኖሚክስ፣ በኘሮጀክት ሥራ አመራር፣ በሥራ አመራር፣ በህዝብ አስተዳደር፣በአካውንቲንግ/ በፋይናንስ በማኔጅመንት ፣ በማርኬቲንግ ማኔጅመንት፣ ቢዝነስ አስተዳደር፣ ስታትስቲክስ፣ በኮምፒውተር ሳይንስ/በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ/ በማኔጅመንት ኢንፎርሜሽን ሲስተም፣ በኮምኘውተር ኢንጂነሪንግ እና በተዛማጅ የትምህርት መስክ የተመረቀ/ች

ምዝገባ የሚያልቀው: መስከረም 4 /2017 ዓ/ም

To apply
👇👇👇
———- tinyurl.com/22nqnjjk

ግዮን ሆቴል በሚከተሉት የስራ መደቦች ሰራተኞችን መቅጠር ይፈልጋል። 

Newsletter

Sign up our newsletter to get update on latest job openings.

Similiar Jobs

No Similar Jobs Found.
Social Media Auto Publish Powered By : XYZScripts.com